የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ የአገልግሎት ዘመናቸው ከ 30 አመት በላይ የሆኑ ተሽከርካሪዎች፣ ወደ ጅቡቲ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዳይሰጡ ያሳለፈው ውሳኔ ተቃውሞ ገጠመው፡፡ የኢትዮጵያ ...
ባለፉት 6 ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የሚገኙ 10 ሺህ የሚጠጉ ስደተኞች ፋይዳ የተሰኘ ዲጂታል መታወቂያ እነደተሰጣቸው የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር፣ በምህጻሩ ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር ...
The United States is sending a small number of additional troops to the Middle East following a sharp increase in violence ...
ባለፈው ዓመት፣በኢትዮጵያ 8 የረድኤት ሰራተኞች መገደላቸውንና ሰራተኞች ደግሞ መታገታቸውን፣ የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ዛታን ሚሊሲክ አስታወቁ፡፡ እሳቸው ዛሬ ሰኞ በአዲስ አበባ ...
የእስራኤል ኃይሎች ዛሬ ሰኞ በደቡባዊ ሊባኖስ ሰፊ የአየር ድብደባ አካሂደዋል። በእስራኤል እና በሄዝቦላህ ታጣቂዎች መካከል የተነሳው ግጭት ተባብሶ በቀጠለበት ወቅት የተካሄደው የአየር ድብደባ ...
በዩክሬን ካርኺቭ ከተማ በሚገኝ የመኖሪያ ሰፈር ላይ የሩስያ በፈጸመችው ጥቃት 21 ሰዎች መቁሰላቸውን የካርኺቭ ርዕሰ መስተዳድር ዛሬ እሁድ አስታወቁ። ርዕሰ መስተዳደሩ ኦሌግ ሳይንጉቦቭ በቴሌግራም ...
በሶማሊያ የሚገኙ የግብጽ ዜጎች እራስ ገዝ መሆኗን ወዳወጀችው ሶማሊላንድ እንዳይጓዙ በሶማሊያ የሚገኘው የግብጽ ኤምባሲ አስጠነቀቀ። በሞቃዲሾ የሚገኘው የግብፅ የዐረብ ሪፐብሊክ ኤምባሲ መግለጫ ሁሉም ...
እስራኤል በሊባኖስ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ጥቃቶችን መፈጸሟን ተከትሎ፤ ሄዝቦላህ ከ100 በላይ ሮኬቶችን በሰሜናዊ እስራኤል ከሃፊያ ከተማ አቅራቢያ አስወነጭፏል። ሁለቱ ወገኖች ለወራት የዘለቀው ...
የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት በዞኑ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የእለት ደራሽ ምግብ በወቅቱ ለማቅረብ መቸገሩን ስለመግለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ተቀስቅሶ በነበረ ...
"የዐባይን ልጅ ውሃ ጠማው" የሚል ተረት በእርግጥም ተረት ሆኖ ሊቀር ይሆን?” የሚል ጥያቄ ጋብዟል። ጥሙ ታዲያ የውሃ ብቻ አይደለም። ይልቁንም የኤክትሪክ መብራት ዛሬም ድረስ በየተራ ...
(ኦብነግ)፣ የሶማሌ ክልል የዜጎች መብት የሚጣስበት እየሆነ ነው ሲል ከሰሰ። ፓርቲው ባለፈው ረቡዕ መስከረም 8 ቀን 2016 ባወጣው መግለጫ፣ ክልሉ ሶማሌዎች ማንነታቸውን እንዲክዱ የሚገደዱበት ...