የኢትዮጵያው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ታዬ አጽቀ ስላሴ “የውጪ ኃይሎች” ለሶማሊያ መሣሪያ ማቀበላቸው “የተዳከመውን የፀጥታ ሁኔታ የሚያባብስ እና መሣሪያውም በሶማሊያ በሚገኙ አሸባሪዎች እጅ ሊወድቅ ...
በቀጠናው አደገኛ በሆነ ሁኔታ ጦርነቱ ከመስፋፋቱ በፊት፣ “እስራኤል በጋዛ ላይ የምትፈጽመው ጥቃት” እንዲቆም ግብፅ፣ ዮርዳኖስ እና ኢራቅ ዛሬ ረቡዕ በጋራ ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል። የሶስቱ ...
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ለረጅም ግዜ ሲጠበቅ የነበረውን የአፍሪካ ጉብኝት በመጪው ጥር ወር ላይ በአንጎላ እንደሚያደርጉ ዋይት ሃውስ ትላንት ማክሰኞ ...